ህዝበ ሙስሊሙ 1443ኛው የኢድ አል አደሀ (አረፋ) በዓልን አቅመ ደካሞችን በማገዝ በመጠየቅና የአካባቢውን ሰላም በመጠበቅ እንዲያሳልፍ የጉራጌ ዞን አስተዳደር ጠየቀ።

በጉራጌ ዞን 1443ኛው የኢድ አል አደሀ (አረፋ) በዓል በድምቀት ተከበረ። የኢትዮጵያ እሰልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሼክ አብዱልከሪም ሼክ በድረዲን የሀገሪቱን ሰላም ለማደፍረስ የሚንቀሳቀሱ አካላት በመከላከል ሁሉም ለሰላም…

Continue reading

ሀምሌ 2/2014 ዓ.ም የጉራጌ ዞን አስተዳደር 1443ኛው የኢድ አል አደሃ አረፋ በዓል በአዲስ አበባ በመቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ። የዘንድሮ የአረፋ በዓል የጉራጌ ዞን አስተዳደር መቄዶንያ…

Continue reading

የጉራጊኛ ቋንቋን ከመጥፋት አደጋ ለመታደግ የትምህርት እና የሚዲያ ቋንቋ ለማድርግ የዞኑ መንግሰት የሚጠበቅበትን ተግባር እያከናወነ መሆኑን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳደሪ አቶ መሀመድ ጀማል ገለፁ፡፡

ከተያዘው ሐምሌ ወር ጀምሮ የጉራጊኛ ቋንቋ ስርጭት አገልግሎት ለመጀመር የሚያስችለውን ዝግጅት ማጠናቀቁን በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቭዥን ድርጅት የወልቂጤ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የጉራጊኛ ቋንቋ የመጥፋት አደጋ ውስጥ ካሉ ቋንቋዎች አንዱ ነው ያሉት…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ለ1 ሺህ 4 መቶ 43ኛ ጊዜ የሚከበረዉን የኢድ አል አድሃ አረፋ በአል አስመልክተዉ ለእምነቱ ተከታዮች የእንኳን አደረሳቹሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ሙስሊሙ ማህበረሰብ የአረፋ በአል ሲያከብር የተቸገሩትንና አቅመ ደካሞችን በመርዳትና የአብሮነት ባህሉን ማጠናከር ይኖርበታል ብለዋል። የአረፋ በአል በዞኑ ማህበረሰብ ዘንድ በተለየ መልኩ በድምቀት የሚከበር ሀይማኖታዊ በአል ነው ያሉት። የአረፋ በአል የመረዳዳት…

Continue reading

የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኪኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በስነ_ ህዝብ ልማት ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የጉራጌ ዞን ፕላንና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ አስታወቀ።

34ኛ አለም አቀፍ የስነ_ ህዝብ ቀን በዓል በወልቂጤ ከተማ የህዳሴ ፍሬ አጠቃላይ 2ተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት(ጃይካ) በዛሬ እለት በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል ። የጉራጌ ዞን ፕላንና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ በህብረተሰብ ተሳትፎ የተሰራ ከ12 ኪሎ ሜትር በላይ የጠጠር መንገድ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

ዛሬ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት የጀመረው መንገድ ናቻ ቁሊት፣ ሁዳድ 4 እና 5 የገጠር ቀበሌዎች እንደሚያገናኝ ተገለጸ። የአበሽጌ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መላኩ ብርሃኔ በ2014 በጀት ዓመት ከህብረተሰቡ ተሳትፎ ከ20 ሚሊዮን…

Continue reading