በከተሞች ከይዞታ ማረጋገጫ ተያይዞ የተነሱ ችግሮች ለመፍታት በባለፈው 1 ወር ብቻ ለ1ሺህ 50 አርሶአደሮች ሚስጥራዊ ኮድ ያለዉ ከፍተኛ ወጪ የወጣበት ጊዜያዊ የመጠቀሚያ ሰነድ መስጠት መቻሉም የጉራጌ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ገለፀ።

የጉራጌ ዞን የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ በቅርብ በከተሞች ከህዝብ ጋር በተደረጉ ውይይቶች ሰፊ ጥያቄዎች መነሳታቸው በማስታወስ በታቀደው የ90 እቅድ መሰረት ባለፈው 1 ወር ችግሮቹ ለመፍታት ምን ተከናውነዋል በሚል የጉራጌ ዞን…

Continue reading

የመና አካባቢ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት እንዲለማ በማድረግና የማህበረሰቡ የኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ የመንገድ ግንባታ ስራ እያከናወነ እንደሚገኝ በጉራጌ ዞን የእኖር ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ። ዘመናት የአካባቢው ማህበረሰብ ጥያቄ የነበረውን የመና አካባቢ የመንገድ…

Continue reading

ህግ ወጥ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉና ያለ ደረሰኝ ሸቀጣሸቀጦች ሲሸጡ በተገኙ ነጋዴዎችና ህገ ወጥ ነዳጅ ቸርቻሪዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መወሰዱን የጉራጌ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታወቀ።

መምሪያው የ90 ቀናት ዕቅድ ውስጥ የተቀመጡ አቅጣጫዎችና ግቦች ለመተግበርና የተለዩ ችግሮች ለመፍታት ጥረት እያደረገ መሆኑም ጠቁሟል ። የጉራጌ ዞን የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ የ90 ቀናት ልዩ እቅድ አተገባበርና ውጤታማነት እንዲሁም…

Continue reading

የጆካ ባህላዊ አስተዳደር ሸንጎ የተወሰኑ ህጎችን አሻሻለ።

ዛሬ በጉራጌ ዞን በእምድብር ከተማ ውስጥ በሚገኘው የጉራጌ ባህላዊ ሸንጎ ፅ/ቤት ቅጥር ግቢ በተደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ሸንጎው የተወሰኑ ህጎችን ማሻሻሉ የጆካ ባህላዊ አስተዳደር ሸንጎ ፀሃፊ የሆኑት ዳሞ በለጠ ወልዴ ገልፀዋል።…

Continue reading

ያሉትን የውሃ አማራጮች በመጠቀም በመደበኛና በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት 1468 ሄ/ር መሬት ማልማት መቻሉን በጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ግብርና ፅ/ቤት አስታወቀ።

አ/አደሩን ከዝናብ ጥገኝነት በመላቀቅ የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በተደረገው መጠነ ሰፊ እንቅስቃሴ አበረታች ውጤት መመዝገቡን ጽ/ቤቱ አክሎ ገልጿል። የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ም/አስተዳዳሪና ግብርና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሸምሱ ኢብራሂም እንዳሉት…

Continue reading

በስፖርቱ ዘርፍ የሚፈለገዉን ዉጤት እንዲመጣና ተተኪ ስፖርተኞች ለማፍራት የስፖርት ባለሙያተኞችና አሰልጣኞች ሚና የጎላ መሆኑም የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ።

የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለተከታታይ 15 ቀናት ለስፖርት ባለሙያተኞችና ለስፖርት ሳይንስ ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረዉ የአንደኛ ደረጃ የአሰልጣኞች ስልጠና በዛሬዉ ዕለት ተጠናቀቀ። ሰልጣኞች በቆይታቸዉ ያገኙትን እዉቀትና…

Continue reading