የመንግስት ሰራተኞች ለህብረተሰቡ የተሻለና ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲሰጡ ምቹ የስራ አከባቢ መፍጠር እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።

የጉራጌ ዞን አስተዳደር በ11 ሚሊየን ብር ወጪ ለመንግስት ሰራተኞች የሰርቪስ አገልግሎት የሚውሉ ሁለት ባሶች ግዢ በመፈፀም ዛሬ ከጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር ርክክብ አደረገ። የጉራጌ ዞን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ…

Continue reading

የመሬት አስተዳደር ስርዓት በህግ አግባብ በመምራት አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ።

መምሪያው በመሬት አስተዳደርና አጠቃቀም፣በመሬት ህግ አተገባበር መሰረታዊ የህግ ማእቀፎች እንዲሁም በመሬት አጠቃቀም መሰረታዊ የአሰራር ቅደም ተከተል ዙሪያ ለባለድርሻ ኣካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በወልቂጤ ከተማ መሰጠቱን ተመልክቷል ። ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት…

Continue reading

ሕዝቡ በየደረጃው ያነሳቸው ጥያቄ ለመመለስና ብልፅግና ፓርቲ በጉባኤው ያስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ለማሳካት የቀጣይ የዘጠና ቀናት እቅድ መዘጋጀቱን የጉራጌ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት አስታወቀ።

በብልፅግና ጉባኤ ማግስት ፓርቲው ያስቀመጣቸው አቅጣጫዎችና በየደረጃው በተደረጉ ውይይቶች ከህዝቡ የተነሱ ጥያቄዎች በቀጣይ ሶስት ወራት ሊከናወኑ የሚገባቸው እቅዶች ላይ የዞን አመራሮች የወረዳ አስተዳዳሪዎች፣ የከተማ አስተዳደር ከንቲባዎችና የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊዎች…

Continue reading

የጉራጌ ዞን አስተዳደር በቀቤና ወረዳ በሌንጫ ቀበሌ በእሳት አደጋ ቤት ንብረታቸው ለወደመባቸው አባወራዎች 1ሺህ 2 መቶ የቤት መስሪያ ቆርቆሮ ድጋፍ አደረገ።

የጉራጌ ዞን አስተዳደር ጸህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሰፍ አካሉ ድጋፉ ባስረከቡበት ወቅት እንደገለፁት የደረሰው ጉዳት እጅግ አሳዛኝ ከመሆኑም ባሻገር በአደጋው ምክንያት ለብዙ አመታት ለፍተው ያፈሩት ቤትና ንብረት እንዲሁም በዙሪያው የሚገኙ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ በርካታ ታዳሚዎች በተገኙበት የሞተር ሳይክል ሰርከስና የማርሻል አርት ትርኢት ተካሄደ።

በሞተር ሳይክል ትሪኢት ስፖርት ሀገሩን ኢትዮጵያና አፍርካን ለማስጠራት ትልቅ ፍላጎት እንዳለዉ ማስተር አብነት ከበደ አስታወቀ። የዞኑ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ፣ አዉታር ኤቨንትና ከመባ ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር በተዘጋጀዉ የሞተር ሳይክል ሰርከስ…

Continue reading

ወጣቶች ከተለያዩ መጤ ባህሎች ተጠብቀው ስራ ፈጣሪና ሀገር ወዳድ እንዲሆኑ በትኩረት መስራት እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ።

መምሪያው የወረዳና ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የ2014 ዓመተ ምህረት የ9 ወር ዕቅድ አፈጻጸም በወልቂጤ ከተማ ገምግሟል። በግምገማ መድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የጉራጌ ዞን ወጣቶችና…

Continue reading