በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ ባለፉት ስድስት ወራት በድህነት ቀናሽ ተቋማትና በህብረተሰብ ተሳትፎ የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም በባለድርሻ አካላት ተጎብኝተዋል።

በጉብኝቱ ወቅት የተገኙ መልካም ተሞክሮዎች ቀምሮ በሁሉም ቀበሌዎች በማስፋት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚሰራ የወረዳው አስተዳደር ገለጸ። የመንግሰት ተቋማት ህብረተሰቡን በልማት ስራዎች ተጠቃሚ ስለማድረጋቸው ከሚያረጋግጥበት መንገድ አንዱ ወቅቱን የጠበቀ ሪፖርት መቀበል…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በሞህር አክሊል ወረዳ በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን አስተባባሪነት በወርልድ ዶክተርስ ድጋፍ የተገነባው የኮተ ቀበሌ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ ።

የካቲት17/2014 ዓ.ም በጉራጌ ዞን በሞህር አክሊል ወረዳ በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን አስተባባሪነት በወርልድ ዶክተርስ ድጋፍ የተገነባው የኮተ ቀበሌ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ ። በጉራጌ ዞን ከሚገኙ ከፍተኛ የውሃ…

Continue reading

የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን በማፍለቅ፣በማሻሻልና በማላመድ ሀገራችን የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞን እውን ለማድረግ እየሰራ መሆኑ የጉራጌ ዞን ቴክኒክና ሙያ መምሪያ ገለፀ።

በመሀከለኛ ደረጃ የሠለጠነ የሰው ኃይል በማፍራት ቴክኖሎጂዎችን በማፍለቅ፣ በማሻሻልና በማላመድ ምርትንና ምርታማነትን በማሳደግ ሀገራችን የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞን እውን ለማድረግ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ድርሻ የላቀ መሆኑን መምሪያው ገልፀዋል። መምሪያ በ2014 ዓመተ…

Continue reading

መንግስት የህዝቡን ሰላምና ደህንነት በማረጋገጥ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴያቸው እንዲመለሱ ለማድረግ የወሰደው እርምጃ እንዳስደሰታቸው የቆሴ ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ።

በአካባቢው የነበረው ችግር ለመፍታት መንግስት ከፍተኛ ጥረት ማድረጉን የጉራጌ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያ አስታወቀ። የአካባቢው ነዋሪዎች ህዝቡን የማይወክሉ ግለሰቦች እያደረሱባቸው የነበረው ግፍና በደል የአብሮነታቸውን እሴት የጣሰ ህገወጥ ተግባር እንደነበር ገልጸዋል።…

Continue reading

የቀድሞ የክልል ምክር ቤት አባላት ለዞኑ ህዝብ ተጠቃሚነት ስታደርጉት የነበረው ትግል አጠናክራችሁ ልትቀጥሉ ይገባል ሲሉ የጉራጌ ዞን ዋና አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ አርሽያ አህመድ አሳሰቡ።

የጉራጌ ዞን የ5ኛ ዙር የክልል ምክር ቤት አባላት ተመራጮች የሽኝት ፕሮግራም በዛሬው እለት በወልቂጤ ከተማ ተካሂዷል። የዞኑን ህዝብ ተጠቃሚ በሚያደርጉ ማንኛውም ጉዳዮች በያለንበት ቦታ የበኩላችንን እንወጣለን ሲሉ የቀድሞ የክልል ምክር…

Continue reading

በየደረጃው ማህበረሰቡን የማያነሳቸው የልማት ጉድለቶ ለመሙላትና የዞኑ ህዝብ አንድነት ለማጠናከር የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ የጉራጌ ዞን አስተዳደር ገለፀ ።

የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር የቦርድ አመራሮች ከዞኑ አመራሮች ጋር ማህበሩን ለማጠናከርና በቀጣይ በሚከናወኑ ተግባራት ላይ ውይይት አድርገዋል። የማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ ሺሰማ ገብረስላሴ በውይይቱ ወቅት እንደገለፁት የጉራጌ…

Continue reading