ሴቶች ማህበራዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸው ለማሳደግ የልማት ቡድን አደረጃጀቶች ማጠናከር እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ መምሪያ ገለፀ።

የሴቶች የልማት ቡድን ስትሪንግ ኮሚቴ በሴቶች ተጠቃሚነት እና ልማት ቡድን ውጤታማነት ላይ በወልቂጤ ከተማ ውይይት አድርጓል። የጉራጌ ዞን አስተዳደር ተወካይና የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሸምሱ አማን እንደተናገሩት የሴቶች የልማት…

Continue reading

ዞኑ የሚያመነጨውን ገቢ በአግባቡ አሟጦ ለመሰብሰብና የተጀመሩ ልማቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል የግብር ከፋዮችና የባለድርሻ አካላት ሚና ወሳኝ መሆኑን የጉራጌ ዞን ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።

የጉራጌ ዞን ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ከወልቂጤ ከተማ ገቢዎች ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር በወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ውስጥ ለሚገኙ ለደረጃ ‘ሀ’ እና ‘ለ’ ግብር ከፋዮች በታክስ አስተዳደር…

Continue reading

የጉራጌ ዞንን ይጎብኙ! በጉራጌ ዞን ኢንቨስትም ያድርጉ!

ወደ ጉራጌ ዞን ከመጡ በቆይታዎ ተደስተው፣ መንፈሶ ታድሶ፣ በህዝቡ እንግዳ ተቀባይነት ተደምመው፣ በርካታ ተፈጥሮአዊ መስህቦችና ቅርሶች ጎብኝተው እና አዳዲስ የኢቭስትመንት አማራጮች ይዘው ይመለሳሉ። የጉራጌ ዞን ምቹ መልክዓ-ምድራዊ አቀማመጥና የአየር ፀባይ…

Continue reading

ሁሉም ያማከለ ቀልጣፋና ቴክኖሎጂን መሰረት ያደረገ አገልግሎት በመስጠት የተገልጋዮቹን ፍላጎት ለማሟላት እንደሚሰራ ዘምዘም ባንክ ገለጸ።

ባንኩ የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት 20ኛው ቅርንጫፉን በወልቂጤ ከተማ ከፈተ። የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ዘምዘም ባንክ የወልቂጤ ቅርንጫፍ ተመርቆ አገልግሎት ባስጀመሩበት ወቅት እንደተናገሩት ባንኩ በሀገሪቱ ሙሉ በሙሉ ከወለድ…

Continue reading

የክርስቶስ ልደት በዓል እና የገና ጨዋታ።

የክርስቶስ ልደት በዓል ቀን ለምን ተለያየ?“የጎርጎሮሳውያን የዘመን አቆጣጠር ያመጣው ፍልሰት”የኢትዮጵያ ቤተክርስትያን የዘመን አቆጣጠር ከአውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር የተለየ ነው። አንደኛ ሰባት ዓመት ከስምንት ወር ከአስር ቀን ልዩነት አለ። ሁለተኛ እያንዳንዱ ወር…

Continue reading

በህልውና ጦርነቱ ወቅት የታየው ህዝባዊ አንድነትና ሀገር የማዳን ስራ በድህረ ጦርነቱም አጠናከሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር ገለፀ።

አመራሩ በየአካባቢው የሚነሱ የልማትና መልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት በቁርጠኝነት መስራት እንደሚገባም ተገልፀዋል የዞንና የወረዳ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊና ሀገራዊ ጉዳይ ለ3 ተከታታይ ቀናት በቡታጀራ ሲያደርጉት የነበረው በውይይት ዛሬ ተጠናቋል ። የደቡብ…

Continue reading