በመስቃንና ማረቆ ወረዳ የነበረው ግጭት በመፍታት እርቀ ሰላም ለመፈጸም የሀገር ሽማግሌዎች ከፍተኛ ሚና መጫወታቸው የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ እርስቱ ይርዳው ገለጹ።

የመስቃን እና ማረቆ ወንድማማች ህዝቦች የሰላም ኮንፈረንስ በኢንሴኖ ከተማ ተካሒዷል: የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ እርስቱ ይርዳው የበደል ምዕራፍ በይቅርታና በእርቅ እንዲዘጋ ከፍተኛ ሚና ለተጫወቱ ሁሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ባለፉት…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በመስቃንና ማረቆ ማህበረሰብ መካከል የነበረው የሰላም ችግርና ግጭት ተፈቶ እርቀሰላም በመፈጸሙ ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማቸው ነዋሪዎቹ ገልጸዋል።

አካባቢያዊና አገራዊ ችግሮችን ለመፍታትና የዜጎች አንድነትና ወንድማማችነት እሴት ለማጎልበት ቱባ የባህል እሴቶቻችን በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ። በሀገሪቱ የተፈጠረው ለውጥ ተከትሎ ግጭት ከተከሰተባቸው አካባቢዎች መካከል የመስቃንና ማረቆ ወረዳዎች…

Continue reading

ገበያውን ለማረጋጋትና የማህበረሰቡ ችግር ለመፍታት የህብረት ስራ ማህበራት እና ዩኒየኖች ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።

የጉራጌ ዞን ህብረት ስራ ልማት ጽ/ቤት የ2014 በጀት አመት የ6 ወር እቅድ አፈጻጸም ጉባኤ እና ስልጠና መድረክ በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል ። የጉራጌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የግብርና መምርያ ኃላፊ አቶ አበራ…

Continue reading

የአካባቢ ጥበቃና ልማት ስራዎችን ውጤታማ በማድረግ የህብረተሰቡን ተሳታፊነትንና ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተዉ በትኩረት መስራት እንዳለባቸዉ የጉራጌ ዞን ደንና አከባቢ ጥበቃ ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

የጉራጌ ዞን ደንና አከባቢ ጥበቃ ልማት ጽ/ቤት ከወረዳና ከከተማ አስተዳደር ጽ/ቤቶች ማኔጅመንት አባላትና ከዞን ባለድረሻ አካላት ጋር በመሆን የጽ/ቤቱ 2014 ዓ.ም የግማሽ አመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በወልቂጤ ከተማ አካሂዷል፡፡ የተሻለ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በመስቃንና ማረቆ ወረዳዎች መሀከል ተፈጥሮ የነበረው የፀጥታ ችግርና ግጭት እርቅ የመፈፀም ስነስርዓት በእንሴኖ ከተማ እየተካሄደ ነው።

የግጭት በር ተዘግቶ የሰላም በር ተከፈተ። በወረዳዎቹ የተነፋፈቁ ቤተሰቦች በቤሄረሰቦቹ ባህልና ወግ መሰረት እርቅ በመፈፀም ዛሬ አዲስ ቀናቸው እያከበሩ ነው። ሶስት አመታት ያስቆጠረው የሁለቱ ወረዳዎች ማህበረሰብ የሰላም እጦትና ግጭት በጉራጌና…

Continue reading

በሴቶች ላይ የሚከሰተው የማህጸን በር ጫፍ ካንሰር ለመከላከል እየሰራ እንደሚገኝ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ።

በዘመቻ በሚሰጠው የማህጸን በር ጫፍ ካንሰር ክትባት ልጃገረዶች በንቃት መሳተፍ እንዳለባቸው ተገልጿል። የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሸምሱ አማን እንደገለፁት የማህፀን በር ካንሰር የተለመደና በሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ የካንሰር…

Continue reading