Year: 2021
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ለመላዉ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳቹ በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል።
የወልቂጤ ዲስትሪክት ኦሞ ማይክሮ ፅህፈት ቤት በደቡብ ክልል ከሚገኙ 19 የኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ዲስትሪክቶች በ2013 ዓ.ም አጠቃላይ የተግባር አፈፃፀም የላቀ ውጤት በማስመዝገብ ዘንድሮም ለ5ኛ ጊዜ ደረጃውን በማስጠበቅ ተሸላሚ መሆኑን አስታወቀ።
መስቀል በጉራጌ
የመስቀል በዓል እና ታሪካዊ ዳራ በመምህር ጸዳሉ አባይነህ እይታ
አርሶ አደሮች የኩታ ገጠም አስተራረስ ዘዴ ተጠቅመው በማረሳቸው ምርትና ምርታማነትን በማሳደጉ እረገድ እየመጣ ያለው ለውጥ አመርቂ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።
በጉራጌ ዞን ምስራቅ መስቃን ወረዳ በዶበና ባቲ፣ በዶበና ጎላና በወጃ ባቲ ቀበሌዎች የመኸር እርሻ የልማት እንቅስቃሴ የዞን፣ የመስራቅ መስቃንንና የ አጎራባች ወረዳ አመራሮች፣ ባለሙያዎች እና አርሶ አደሮች በተገኙበት የመስክ ጉብኝት…