በጉራጌ ዞን በሚገኙ ት/ቤቶች በሙሉ የ2014 ትምህርት መስጠት መጀመራቸውን የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ አስታወቀ፡፡

በዞኑ የሚገኙ የመንግስት ት/ቤቶች ከ419 ሺ በላይ ተማሪዎችን ተቀብለው የመማር ማስተማር ስራቸውን በትናንትናው እለት መጀመራቸው ትምህርት መምሪያው ገልፀዋል፡፡ መማሪያው ለመላው የትምህርት ቤት ማህበረሰብ እና ተማሪዎች እንኳን ለ2014 የትምህርት ዘመን በሰላም…

Continue reading

ያሉንን የውሃ አማራጮች ተጠቅመን የመስኖ ስራን አጠናክሮ በመስራት የአርሶ አደሩ ኑሮ መቀየር እንደሚያስፈልግ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል አስታወቁ።

በ2014 አመተ ምህረት በ1ኛ እና በ2ኛ ዙር በተለያዩ አትክልትና የሰብል አይነቶች 50ሺ 7መቶ 93 ሄክታር መሬት ለማልማት አቅዶ እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ የጉራጌ ዞን እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት መምሪያ ገለጸ። መምሪያው የ2013…

Continue reading

በጉራጌ ዞን እንደጋኝ ወረዳ 6ተኛ ዙር ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ በሠላም እንዲጠናቀቅ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት የምሥጋናና እውቅና ፕሮግራም ተካሄደ።

በወረዳው 6ተኛ ዙር ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ሠላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ላደረጉ አካላት የምስጋና ፕሮግራም በእንደጋኝ ወረዳ ድንቁላ ከተማ ተካሒዷል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የእንደጋኝ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን ገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ የትምህርት ቤት ቁሳቁስ ጨምሮ በ6.5 ሚሊየን ብር የተገነባው የገደባኖ፣ የተበተባንና የኢንጌ ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ።

በወረዳው ትምህርት ቤቶቹ ተገንብቶ በመመረቃቸው ደስተኛ መሆናቸውን የአከባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳደር አቶ መሀመድ ጀማል እንደገለጹት ባለፉት አመታት መንግስት ህብረተሰቡን በማስተባበር ከአጋር ድርጅቶች…

Continue reading

በጉራጌ ዞን የአበሽጌ ወረዳ አርሶ አሮችና ባለሀብቶች በአማራ ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው የምግብ እህል ድጋፍ አደረጉ።

የወረዳዉ ማህበረሰብ ለሀገር መከላከያና ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚያደርጉት ድጋፍ በቀጣይም አጠናክረዉ እንደሚቀጥሉም አመላክተዋል። የአበሽጌ ወረዳ ሰላምና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ኃላፊ መቶ አለቃ ጸጋዬ አምድሳ እንዳሉት የጁንታዉ ኃይል በአገራችን ላይ ወረራ ካካሄደበት…

Continue reading

በ360 ሚሊየን ብር የ8.3 ኪሎ ሜትር የውስጥ ለውስጥ አስፉልት መንገድ ግንባታ ለማስጀመር ከኢትዮጲያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ጋር የዉል ፊርማና የሳይት ርክክብ መደረጉን የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ ።

የከተማው ህዝብ በየደረጃው የሚያነሳቸው የልማት ጥያቄዎችን ለመመለስ በትኩረት እየተሰራተ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ገልፀዋል። ከገብርኤል ቤተክርስቲያን እስከ ወልቂጤ ምክር ቤት ፣ከሰላም ካፌ እስከ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ቅርንጫፍ ፣ከዋና ማዘጋጃ እስከ ማራኪ ካፌ…

Continue reading