Year: 2021
የዞኑ የልማት ፕሮጀክቶች ውጤታማ እንዲሁኑና ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድግ ሴክተሮች በእቅድ እንዲመሩ ለማስቻልና በተግባራት አፈጻጸም እረገድ የግልጸኝነትና ተጠያቂነት አሰራር ይበልጥ እንዲሰፍን በትኩረት እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ፕላን መምሪያ አስታወቀ።
የህዝቅ ቁጥር እድገት ከኢኮኖሚ እድገት ጋር ተመጣጣኝ እንዲሆን እና ፍትሀዊ የበጀት ክፍፍል እንዲኖር በትኩረት እየሰራ እንደሆነ መምሪያው አስታውቋል። መምሪያው በ2013 አመተ ምህረት የስራ አፈጻጸምና የ2014 አመተ ምህረት እቅድ ዝግጅት እና…
የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ በማልማት የህብረተሰቡን ኑሮ ለማሻሻና ፈጣን እድገት ለማስመዝገብ የሴክተሩና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ
የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ በ2013 አመተ ምህረት የስራ አፈጻጸምና የ2014 አመተ ምህረት እቅድ ዝግጅት ዙሪያ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ አመታዊ የምክክር ጉባኤውን በወልቂጤ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የጉራጌ…