በጤናውን ዘርፍ የሚፈለገዉን ዉጤት እንዲመጣ የህዝብ ውይይት መድረኮች በማዘጋጀት ህዝቡ አጋዥ ማድረግ እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ።

መምሪያዉ የ2013 ዕቅድ አፈጻጸምና የ2014 የአንደኛ ሩብ አመት አፈጻጸም ግምገማ ከወረዳና ከከተማ አስተዳደሮች የጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊዎችና ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በወልቂጤ ከተማ አካሄዷል፡፡ የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ…

Continue reading

የዞኑ የልማት ፕሮጀክቶች ውጤታማ እንዲሁኑና ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድግ ሴክተሮች በእቅድ እንዲመሩ ለማስቻልና በተግባራት አፈጻጸም እረገድ የግልጸኝነትና ተጠያቂነት አሰራር ይበልጥ እንዲሰፍን በትኩረት እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ፕላን መምሪያ አስታወቀ።

የህዝቅ ቁጥር እድገት ከኢኮኖሚ እድገት ጋር ተመጣጣኝ እንዲሆን እና ፍትሀዊ የበጀት ክፍፍል እንዲኖር በትኩረት እየሰራ እንደሆነ መምሪያው አስታውቋል። መምሪያው በ2013 አመተ ምህረት የስራ አፈጻጸምና የ2014 አመተ ምህረት እቅድ ዝግጅት እና…

Continue reading

የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ በማልማት የህብረተሰቡን ኑሮ ለማሻሻና ፈጣን እድገት ለማስመዝገብ የሴክተሩና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ በ2013 አመተ ምህረት የስራ አፈጻጸምና የ2014 አመተ ምህረት እቅድ ዝግጅት ዙሪያ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ አመታዊ የምክክር ጉባኤውን በወልቂጤ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የጉራጌ…

Continue reading

ጥቅምት 24/2014 ዓም በሀገራችን መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ላይ በሽብርተኛው የህወሃት ቡድን ከጀርባው የተወጋበትን 1ኛ ዓመት በማስመልከት ለተሰው ጀግኖች የ1 ደቂቃ የህሊና ጸሎት ስነ ስርዓት በጉራጌ በተለያዩ አካባቢዎች ተካሔደ።

ተሳተፊዎቹም ጀግኖች የከፈሉት መሰዋአትነት እስከመቼም አንረሳውም!፣ሁሌም ከመከላከያው ጎን ነን!፣ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆችዋ ተከብራ ትኖራለች ሲሉም ገልፀዋል። በዞኑ የሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎችና ሴክተር መስሪያቤቶች በእዙ ላይ የደረሰውን ጥቃት በማውገዝ እለቱን አስበውታል፡፡ የጉራጌ ዞን…

Continue reading

የወልቂጤ ዩንቨርስቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለማህበረሰቡን እየሰጠ ያለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገለፀ።

በተቋሙ ውስጥ እየተሰጠ ባለው የአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያና በቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በወልቂጤ ዩንቨርስቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውይይት ተካሂዷል። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር አብድራሂም በድሩ በውይይቱ…

Continue reading

እየተቀዛቀዘ የመጣውን የጤና ኤክስቴሽን የአገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል ህብረተሰቡን ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡

በሚቀጥሉት 15 አመታት ተግባራዊ የሚደረግ የጤና ኤክስቴሽ መርሃ ግብር ፍኖተ ካርታ አዘገጃጀትና አተገባበር ላይ በዞኑ ለሚገኙ የጤና ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በወልቂጤ ከተማ ተሰጥቷል፡፡ የጉራጌ ዞን ጤና…

Continue reading