የጉራጌ ዞን ምክርቤት ከወረዳና ከተማ ምክርቤቶች 4ኛ ዙር 7ኛ ዓመት 20ኛ የጋራ የምክክር ፎረም በቀቤና ወረዳ አዘጋጅነት አካሄደ ።

ጠላትን ማሸነፍ የሚቻለው በስራና በትግል መሆኑ የጉራጌ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ ገለፁ። የጉራጌ ዞን ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ ክብርት ወይዘሮ አርሺያ አህመድ ፎረሙን በንግግር ሲከፍቱ እንዳሉት የምክርቤት ዋና ተግባር ህግ…

Continue reading

የጤና አገልግሎት በፍትሃዊነት ለሁሉም ዜጎች ተደራሽ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ አሳሰበ።

የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን የንቅናቄ መድረክ በወልቂጤ ከተማ ተካሔደ። የጤና ተቋማቱ የፋይናንስ አቅም ለማጎልበት ከህብረተሰቡ የሚሰበሰበው ገንዘብ ለታለመለት አላማ እንዲውል የኦዲት ስራ ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል። የንቅናቄ መድረኩን የመሩት የጉራጌ ዞን…

Continue reading

በጉራጌ ዞን ገ/ጉ/ወ/ወረዳ መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና ሲከታተሉ የቆዩ ህዝባዊ ሰራዊት አባላት በዛሬው እለት ተመርቀዋል።

በወረዳው ከተለያዩ ማህበረሰብ ክፍሎች የተወጣጡ ህዝባዊ አደረጃጀቶች መሰረታዊ የአከባቢ ደህንነት ጥበቃ እና የፀጥታ ስራን ለማሳለጥ ለ5 ተከታታይ ቀናት ሲሰለጠኑ የነበሩ ሠልጣኞች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል። በምርቃቱ ስነ ስርአቱ ላይ ተገኝተዉ ንግግር…

Continue reading

የዋቤ ወንዝ በወፍ በረር!!

ጉራጌ ዞን ለመዝናኛ፣ ለምርምር ወይም የራስ የጥሞና ጊዜ ለመውሰድ የሚያገለግሉ በርካታ የቱሪዝም ሀብት መገኛ ነው። ከነዚህም የቱሪዝም መስህቦች መካከል አንዱ የዋቤ ወንዝ ነው፡፡የዋቤ ወንዝ ከተፈጥሮ ደኖች ጋር ተዋህዶ አካባቢዉ ለአይን…

Continue reading

ጥራት ያለው ትምህርት ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ መንግስት ከሚያደርገው ጥረት በተጨማሪ የባለሀብቱ ተሳትፎና ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት በጉራጌ ዞን የእኖር ኤነር ወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡

በባለሀብቱ በአቶ ወርቁ ሽራጋ የተገነባው የአንዘቸ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጠናቆ ለመማር ማስተማር ስራ ዝግጁ መሆኑንም ተጠቁሟል፡፡ የትምህርት ቤቱ ግንባታ አስመልክቶ ባለሀብቱ አቶ ወርቁ ሽራጋ እንደገለጹት ኢህዓዴግ ሀገሪቱን ሲቆጣጠር…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በአበሽጌ ወረዳ ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ ከ 6 መቶ በላይ ምልምል ህዝባዊ ሰራዊት አባላት በዛሬው እለት ተመረቁ ፡፡

ምልምል ህዝባዊ ሰራዊቱ የአካባቢያቸው ሰላም ከማስጠበቅ ባለፈ ለሀገሪቱ ደጀን በመሆናቸው አደረጃጀቶችን አጠናከረው በልማት ስራው ጭምር በንቃት እንደሚሳተፉ ተናግረዋል፡፡ የምርቃት ዝግጅቱ ላይ ተገኙት የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳደሪ አቶ መሀመድ ጀማል እንዳሉት…

Continue reading