የዞኑ ብሔረሰቦችን ባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋና ሌሎች እሴቶችን ለማልማትና ለማስተዋወቅ የዞኑ ህዝብ በሚገልፅ መልኩ ይበልጥ ለመጠቀም የሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚና ወሳኝ መሆኑን የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ።

መምሪያው የ2014 አመት ምህረት የ6 ወር እቅድ አፈፃፀምና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በወልቂጤ ከተማ ተካሄደ። የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ አቶ ተመስገን ገ/መድህን በምክክር መድረኩ…

Continue reading

“በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለፍትሕ ያደረጉት የ‘#በቃ’ ዘመቻ ታሪካዊ ጀግንነት ነው”፦ አቶ ደመቀ መኮንን

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለፍትሕ ያደረጉት የ‘#በቃ’ /‘#NoMore’/ ዘመቻ ታሪካዊ ጀግንነት መሆኑን ተናገሩ። አቶ ደመቀ የሀገርን ጥሪ ተቀብለው ከመላው ዓለም ወደ…

Continue reading

የሺሻ ንግድ ቤቶችን በመቆጣጠር አምራችና ስራ ፈጣሪ ትዉልድን ለመፍጠር በሚደረገዉ ጥረት ህብረተሰቡ ከፖሊስ ጋር በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባ በጉራጌ ዞን የቀቤና ወረዳ ፖሊስ ፅ/ቤት አስታወቀ።

ፅ/ቤቱ በወረዳዉ በተለያዩ አከባቢዎች ባደረገዉ ድንገተኛ ፍተሻ ከ150 በላይ የሺሻ እቃዎችን ሰብስቦ ማስወገዱን ጠቁሟል። የቀቤና ወረዳ ፖሊስ ፅ/ቤት የወንጀል መከላከል ሀላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ኑርሀሰን አስፋዉ በዚህ ወቅት እንዳሉት በወረዳዉ በተለያዩ…

Continue reading

በጉራጌ ዞን በመስቃንና ማረቆ ወረዳዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት ምክንያት ተፈናቅለው የነበሩ የሁለቱም ወገን ተፈናቃዮች ወደ መኖሪያ ቄያቸው የመመለስ ስራ እየተሰራ ይገኛል።

ከማረቆ ወረዳ ተፈናቅለው የቆዩ ነዎሪዎች ዛሬ ወደ ማረቆ ቆሼ ከተማ ሲገቡ በርካታ አመራሮችና የህብረሰብ ክፍሎች ተገኝተው ደማቅ አቀባበል ያደረጉላቸው ሲሆን በተመሳሳይ ሁኔታ ከመስቃን ወረዳ ተፈናቅለው የቆዩ ነዋሪዎች ወደ እንሴኖ ከተማ…

Continue reading

ከትምህርት ገበታቸዉ ርቀዉ የነበሩ ከ38 ሺህ በላይ ተማሪዎች ዳግም ወደ ትምህርት ገበታቸዉ እንዲመለሱ ማድረጉም የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ አስታወቀ።

መምሪያዉ የ2014 ዓመተ ምህረት የግማሽ አመት የአፈጻጸም ግምገማ ከባለድርሻ አካላት ጋር በወልቂጤ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲያደርገው የነበረው ግምገማ ዛሬ ተጠናቀዋል። በትምህርቱ ዘርፉ የሚፈለገዉን ዉጤት ለማምጣት የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራ…

Continue reading

ከትምህርት ገበታቸዉ ርቀዉ የነበሩ ከ38 ሺህ በላይ ተማሪዎች ዳግም ወደ ትምህርት ገበታቸዉ እንዲመለሱ ማድረጉም የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ አስታወቀ።

መምሪያዉ የ2014 ዓመተ ምህረት የግማሽ አመት የአፈጻጸም ግምገማ ከባለድርሻ አካላት ጋር በወልቂጤ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲያደርገው የነበረው ግምገማ ዛሬ ተጠናቀዋል። በትምህርቱ ዘርፉ የሚፈለገዉን ዉጤት ለማምጣት የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራ…

Continue reading