16/02/2014 አርሶ አደሩ በከብት እርባታው ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ የተጀመረው የሲንክሮናይዜሽን ዘመቻ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሁሉም ሰው ድጋፍ እንደሚያስፈልግ የጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ አሳወቀ።

ዞን አቀፍ የክላስተር የስንክሮናይዜሽን ዘመቻ ዛሬም በእዣ ወረዳ ተጠናክሮ ቀጥሏል። የጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ የእንስሳት ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ አስተባባሪ አቶ መሀመድ ሙደሲር እንደገለፁት በእንስሳት ዘርፍ አርሶ አደሩ የኢኮኖሚ ተጠቃሚ…

Continue reading

የሴቶች የኢኮኖሚ አቅም ለማሳደግ በመኸር ወቅት የታዩ አበረታች ስራዎችን በመስኖ ወቅትም አጠናክሮ ማስቀጠል እንደ ሚገባ የጉራጌ ዞን ሴቶችና ህጻናት መምሪያ አስታወቀ።

በ2013 አመተ ምህረት በዞኑ በሴቶች በመኸር ስራ ይለማል ተብሎ ከታቀደው 3መቶ ሄክታር መሬት ሙሉ ለሙሉ መልማቱ ተገልጿል። የጉራጌ ዞን ሴቶችና ህጻናት መምሪያ ኃላፊ ወ/ሮ መሰረት አመርጋ እንዳሉት የዞኑ ሴቶች የኢኮኖሚ…

Continue reading

የዳልጋ ከብቶችን ዝርያ በማሻሻል በእንስሳት ዘርፍ የአርሶ አደሩ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ትኩረት አድርጎ መሰራት እንዳለበት የጉራጌ ዞን ግብርና መምርያ አስታወቀ።

በጉራጌ ዞን አቀፍ የ2014 አመተ ምህረት የዳልጋ ከብቶችን በሆርሞን የማድራት ወይም የሲንክሮናይዜሽን ዘመቻ በእንድብር ከተማ አስተዳደር ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። የጉራጌ ዞን የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ዘርፍ አስተባባሪ አቶ መሀመድ ሙደሲር በመክፈቻው…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ለምክርቤቱ ያቀረቧቸው ተሿሚዎች የምክርቤቱ አባላት ሹመት ተቀብሎ አጸደቀ።

የጉራጌ ዞን ምክር ቤት የዞኑን መንግስት እጩ የካቢኔ አባላት ሹመት አጸደቀ። በዚህም መሰረት፡- አቶ አበራ ወንድሙ፦ ምክትል አስተዳዳሪ እና እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ገ/መስቀል -የዞኑ መንግስት…

Continue reading

በክረምት ወቅት የተጀመረዉ የመረዳዳትና የመደጋገፍ ባህል በበጋዉ ወቅት አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባም የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።

በጉራጌ ዞን ሴቶች፣ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ መምሪያ የ2013 የክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያና የ2014 ዓ.ም የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት መክፈቻ ዝግጅት ተካሄደ። ወጣቶች በክረምትና በበጋ ወቅቶች በበጎ ፈቃድ ስራ በመሰማራት…

Continue reading