የወልቂጤ ዩንቨርስቲ ከመማር ማስተማር ጎን ለጎን የማህበረሰቡ የጤና ችግር ለመቅረፍ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አስታወቀ።

በጀርመን ሀገር የደቡብ ልማት ማህበር ሉካን ቡድን ከዚህ ቀደም ለሆስፒታሉ ያደረጋገው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ በስራ ላይ መዋላቸውንና የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚያስችል የስራ ጉብኝት ተካሂዷል።የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልና የህክምናና ጤና…

Continue reading

ዋርካ ኢትዮጵያ ዴቨሎፕመንት ኦርጋናይዜሽን ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ጠቅላላ ሆስፒታል ጋር በጋራ በመሆን ለ5 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ነፃ የአይን ሞራ ቀዶ ህክምና አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታወቀ።

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲና ግብረ ሰናይ ድርጅቱ በነፃ የአይን ሞራ ቀዶ ህክምና አገልግሎት መስጠት በመጀመራቸው  ተጠቃሚ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች  ታላቅ ደስታ እንደፈጠረላቸው ተናግረዋል።  የዋርካ ኢትዮጵያ ዴቨሎፕመንት ኦርጋናይዜሽን ሀገር በቀል ተራድኦ ድርጅት አስተባባሪ…

Continue reading

የህብረት ስራ ማህበራት በሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት እድገት ላይ ያላቸው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ ተሳትፏቸውን ለማጠናከር በትኩረት መስራት እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።

የህብረት ስራ ማህበራት በሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት እድገት ላይ ያላቸው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ ተሳትፏቸውን ለማጠናከር በትኩረት መስራት እንደሚገባ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ። የአግኖት ኃላፊነቱ የተወሰነ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ዩኒየን…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ነዋሪዎች አሸባሪው የህወኃት ቡድን በሰላማዊ ዜጎች ላይ እያደረሰ ያለውን ጥቃት ለማውገዝ በቡታጅራ ከተማ በሰላማዊ ሰልፍ ገለጹ።

ህብረተሰቡ ለጀግናው የሀገር የመከላከያ ሠራዊት የሚያደርገውን ሁለንተናዊ ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።በሰላማዊ ሰልፋ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፋት የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል እንደገለጹት በሀገሪቱ የተጀመረውን የለውጥ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ምክርቤት ባካሄደው 4ኛ ዙር 6ኛ አመት 20ኛ መደበኛ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ አርሽያ አህመድ የምክርቤቱ ዋና አፈጉባኤ አድርጎ ሲሾም ለ2014 በጀት አመት ከ4 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አፀደቀ።

በሀገሪቱ የተቃጣው ሀገር የማፍረስ ተግባር ለመመከት እየተደረገ ባለው ተግባር የዞኑ ህዝብ የጀመረው ሁሉም አቀፍ ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የጉራጌ ዞን ምክርቤት አሳሰበ።የዞኑ ምክርቤት ዋና አፈጉባዔ ክብርት ወይዘሮ አርሺያ አህመድ አሸባሪዎቹ…

Continue reading