የ2014 ዓመተ ምህረት የዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክቶ የጉራጌ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ ከአቶ ክፍሌ ለማ የተላለፈ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፡-

የተወደዳችሁ መላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች፤የተወደዳችሁ መላው የዞናችን ህዝቦች እንኳን ለ2014 አዲሱ ዓመት በዓል በሠላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን!! አዲሱ ዓመት የብርሃን ወጋገን፣ የአዲስ ተስፋ ጅማሮ፣ የሰላም፣የፍቅር፣ከአሮጌው ወደ አዲሱ የምንሻገርበት፣ አዲስ ተስፋ ሰንቀን ወደ…

Continue reading

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ለመላው የዞኑ ህዝብና ኢትዮጵያዊያን እንኳን ለ2014 ዓመተ ምህረት አዲስ አመት በሰላም አደረሳቹ ሲሉ መልዕክታቸው አስተላልፈዋል።

አዲስ አመት በሰው ልጆች ዘንድ በርካታ አዲስ ተስፋ፣ምኞት፣እቅድ እና አስተሳሰብ ይዞ ይመጣል። በመሆኑም በአዲሱ አመት በአንድ በኩል ባለፈው አመት የነበሩ መልካም ስራዎችና ያስመዘገብናቸው ትላልቅ ድሎች የበለጠ አጠናክረን የምናስቀጥልበት፣እንዲሁም አዳዲስ ሀሳቦችና…

Continue reading

አርሶ አደሮች አዳዲስና የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎች በመጠቀም ምርትና ምርታማነታቸውን ለማሳደግ ድጋፍ እንደሚያደርግ የደቡብ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለፁ።

በጉራጌ ዞን በሶዶ እና መስቃን ወረዳዎች በመኸር ወቅት የተከናወኑ የኩታ ገጠም ሰብሎች በክልሉ፣ በዞንና በወረዳ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎችና አርሶ አደሮች ተጎበኙ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው…

Continue reading

የጉራጌ ዞን አስተዳደር ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለመንግስት ሰራተኞች የከፍተኛ የትምህርት እድል በማመቻቸት እድል ተጠቅመው የሁለተኛ ዲግር ትምህርት በማጠናቀቃቸዉ ደስተኛ መሆናቸዉ አንዳንድ ተመራቂዎች አስታወቁ።

ሀገር እንድትለወጥ ዜጎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ከታለመ መንግስት እንደዚህ አይነት የትምህርት እድሎች ለመንግስት ሰራተኞች ማመቻቸቱ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተመራቂዎቹ ተጠቁሟል። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲና የጉራጌ ዞን አስተዳደር በጋራ በመሆን በተመቻቸላቸዉ የትምህርት እድል ተጠቃሚ…

Continue reading