የቡኢ ከተማ እግር ኳስ ቡድን የ2015 ዓ.ም በጉራጌ ዞን የስፖርት ሻምፒዮና በ3ኛነት ደረጃ አጠናቅቆ የደቡብ ክልል ባዘጋጀው ውድድር ተሳታፊ መሆን ችሏል።
በመሆኑም ግንቦት 21/2015 በ9:00 ቡኢ ከተማ ከብሩህ ተስፋ ቡድን በተደረገው ውድድር ቡኢ 2ለ1 ማሸነፍ ችሏል፡፡
የቡኢ ከተማ እግር ኳስ ቡድን በዚህ ጨዋታ በክልሉ የክለቦች ውድድር 4 ውስጥ መግባቱንና በቀጣይ ወር ሰኔ 3/2015 ላይ በሚደረገው የመላው ሀገር አቀፍ የክለቦች ጨዋታ ላይም እንደሚሳተፍ ታውቋል።
መላው የስፖርት አፍቃሪያን እንኳን ደስ አለን፤ እንኳን ደስ አላችሁ!
![](https://www.gurage.gov.et/wp-content/uploads/2023/05/FB_IMG_1685420627162.jpg)
![](https://www.gurage.gov.et/wp-content/uploads/2023/05/FB_IMG_1685420636532.jpg)
![](https://www.gurage.gov.et/wp-content/uploads/2023/05/FB_IMG_1685420630144.jpg)
![](https://www.gurage.gov.et/wp-content/uploads/2023/05/FB_IMG_1685420633412.jpg)
![](https://www.gurage.gov.et/wp-content/uploads/2023/05/FB_IMG_1685420649812.jpg)
![](https://www.gurage.gov.et/wp-content/uploads/2023/05/FB_IMG_1685420640609.jpg)